ሩህ ሚዲያ – Ruh Media

Find articulated views on the Fabrics of Ethiopian society & the world at large. There is no limit of topics of address: culture, lifestyle, history, art, literature, politics and economy. Habtamu Girma's page shares opinions, viewpoints, and/or commentaries on issues that matters for us all!!!

ሩህ ሚዲያ የተለያዩ የዲጂታል የብዝሃ-መገናኛ አማራጮችን በመጠቀም በአፍሪካ፣ በተለይ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አስተዳደርና ፖሊሲ፣ ፖለቲካል ኢኮኖሚ፣ ጂኦ-ኢኮኖሚክስ፣ ጂኦ-ፖለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ በእውቀትና በዕውነት የተቀረጹ መረጃዎችን ለህዝብ ማድረስን ዓላማው ያደረገ ሚዲያ ነው፤ ዓላማውም በአገራዊ ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎች ላይ የሚኖረን ግንዛቤ በጥናትና በዕውቀት የተደገፈ እንዲሆን ጥረት ማድረግ ነው፤ በሩህ ሚዲያ ውስብስብ የሆኑ የኢኮኖሚ ጽንሰ ሃሳቦች እና የፖሊሲ እርምጃዎችን በቀላሉ ህዝብ በሚረዳው መንገድ ለማቅረብ ጥረት ይደረጋል // Ruh Media is aimed at addressing contextual factors associated to African economy, politics, geo-economics, natural resource conservation & management, climate change and energy transition issues. Ruh Media produces original contents capturing the human stories behind statistics, and showing how continental (African) and Ethiopian specific developmental aspirations translate into community-level change // የሩህ ሚዲያ ድህረ ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ገጾችን ይጎብኙ፤ ይወዳጁ!

ምድብ፥ Economy

  • መርስዔሀዘን ወልደቂርቆስ (1891-1971 ዓ.ም)

    በአዲስ አበባ የሚገኘው የብሔራዊ ቤተመጻሕፍትና ቤተመዛግብት ማዕከል፣ በተለምዶ ‘ወመዘክር’ በመባል የሚታወቀው አንጋፋ ብሔራዊ ተቋም የስብሰባ አዳራሹን በብላቴን-ጌታ መርስዔሀዘን ወልደቂርቆስ ስም መሰየሙን ሰምቼ በጣም ተደሰትኩ፤ አገራችን ኢትዮጵያን በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች በትጋት ያገለገሉትና በርካታ መጽሐፍትን ያበረከቱልንን እኚህ ታላቅ ሰው ለአገራችን ያበረከቱትን ያህል የሚገባቸውን ያህል ዕውቅና ሳይሰጣቸው መቆየቱ በጣም ያበሳጨኝ ነበር፤ ቢዘገየም ቅሉ ዛሬ የሰማሁት ዜና ግን ይህን…